News

A Voice Silenced: Veteran Journalist Abdi Kemal Laid to Rest

New Perspective አዲስ ቅኝት·
Share
A Voice Silenced: Veteran Journalist Abdi Kemal Laid to Rest

Advertisement

Your ad here

Sad news has emerged with the passing of Abdi Kemal, a respected journalist who spent many years living and working in Canada.

Abdi Kemal was a founding member of the Ethiopian Journalists Association in Canada, playing a key role in strengthening the community of Ethiopian media professionals abroad. Over the course of his career, he made lasting contributions to Ethiopian Television, where he steadily rose through the ranks from reporter to editor-in-chief.

Following political changes in Ethiopia, he relocated to Canada with his family and lived there for several years. However, due to ongoing health issues, he eventually returned to his home country.

In recent years, he had been residing in Addis Ababa. He passed away this morning, and his funeral was held the same day at Kolfe Muslim Cemetery.

Abdi Kemal is survived by his wife and three children.

The Board of Directors of the Ethiopian Journalists Association in Canada expressed deep sorrow over the loss of their colleague and founding member, extending heartfelt condolences to his family, friends, and all who knew him.

ኑሮውን ለበርካታ ዓመታት በካናዳ አድርጎ የነበረው ታዋቂው ጋዜጠኛ አብዲ ከማል ሥርዓተ ቀብር ተፈጸመ


ጋዜጠኛ አብዲ ከማል በቅርቡ የተመሰረተውን የኢትዮዽያ ጋዜኞች ማኅበር በካናዳን ከመሰረቱ ጋዜጠኞች አንዱ ነበር።

ጋዜጠኛ አብዲ ከማል ለበርካታ ዓመታት በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን ውስጥ በተለያዩ የሥራ ኃላፊነቶች ሠርቷል። 

ጋዜጠኛው በቆይታው ከሪፖርተርነት እስከ ዋና አዘጋጅነት በመድረስ በሙያው ከፍተኛ አስተዋጽኦ አበርክቷል።

በሀገሪቱ የመንግስት ለውጥ ከተደረገ በኋላ ከቤተሰቦቹ ጋር ወደ ካናዳ መጥቶ እዚህ ይኖር የነበረ ቢሆንም ባጋጠመው የጤና እክል ምክንያት ሕክምናውን ሲከታተል ቆይቶ ወደሀገር ቤት ሄዷል።

  ወደ ሀገሩ ተመልሶ በአዲስ አበባ በመኖር ላይ ነበር።

ሕይወቱ ያለፈው ዛሬ ጠዋት ሲሆን የቀብር ሥነ ሥርዓቱም በዛሬው ዕለት በኮልፌ የሙስሊሞች መቃብር ተፈጽሟል።

አብዲ ከማል ባለትዳርና የሦስት ልጆች አባት ነበር።

የኢትዮዽያ ጋዜጠኞች ማኀበር በካናዳ የቦርድ አመራሮች በጓደኛችንና የማኅበራችን መስራች አባል ጋዜጠኛ አብዲ ከማል ህልፈት የተሰማንን ጥልቅ ሀዘን እየገለፅን ለባለቤቱ ለልጆቹ ለቤተሰብና ጓደኞቹ በሙሉ መጽናናትን እንመኛለን!

Advertisement

Your ad here